በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሕወሓት ለድርድር ያስቀመጣቸው ቅድመ ሁኔታዎች


ሕወሓት ለድርድር ያስቀመጣቸው ቅድመ ሁኔታዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:56 0:00

በሕወሐት የሚመራው የትግራይ ክልል መንግሥት፣ የተኩስ ማቆም ስምምነት ለማድረግ፣ ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀመጠ። የክልሉ መንግስት ባወጣው መግለጫ፣ የኤርትራና የአመራ ክልል ሃይሎች ከክልሉ እንዲወጡ፣ ከክልሉ አለም አቀፍ በረራ ማካሄድን ጨምሮ፣ ሁሉም መገናኛ እንዲከፈቱ፣ ወደ ትግራይ ማንኛውም የፌደራል መንግስት፣ የጸጥታ አካል እንዳይገባ የሚሉ ቅድመ ሁኔታዎች ይገኙባቸዋል።(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

XS
SM
MD
LG