ከአንድ እስከ 8 ዓመት እድሜ ያሉ ሕጻናት የንባብ ባህል እንዲያዳብሩ መጽሃፍትን የማሰባሰብ እና ማዕከል መክፈት መርሃግብር
የነገ ተስፋ ሕጻናት ለአዲስ አበባ፤ የተሰኘው መርሃግብር በአ.አ አስተዳደር የህጻናት ቀዳማዊ ልጅነት መርሃግብር በኩል በ 10 ክፍለከተማዎች ከአንድ እስከ ስምንት ዓመት እድሜ ላሉ ሕጻናት የሚያገለግል የመጽሃፍት ማዕከል እና የህጻናት ማቆያ እያዘጋጀ ይገኛል፡፡ ቢሮው በጎፍቃደኞች በዚህ የእድሜ ክልል ላሉ ሕጻናት የሚያገለግሉ መጽሃፍትን እንዲለግሱም ጥሪ አድርጓል፡፡ የመርሃግብሩ አስተባባሪ ዶ/ር ታቦር ገብረመድህን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገው ነበር፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 03, 2024
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 02, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 01, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 30, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 29, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 28, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ