በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከግብርና ተረፈምርቶች የሚሰራ የወረቀት ጥቅል ፋብሪካ በማቆም ላይ ያለችው ወጣት


ከግብርና ተረፈምርቶች የሚሰራ የወረቀት ጥቅል ፋብሪካ በማቆም ላይ ያለችው ወጣት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00

ቤተልሄም ደጀኔ ለወረቀት አምራች ድርጅቶች የሚያገለግል ጥቅል ወይም ፐልፕ ሙሉ ለሙሉ ከግብርና ተረፈ ምርቶች የሚያመርት ዛፍሪ የተሰኘ ተቋም መስራች እና ስራአስኪያጅ ናት፡፡ ከ5 ዓመታት በፊት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በኢኮኖሚክስ የተመረቀችው ይቺ ወጣት በዋናነት በአካባቢ ጥበቃ ላይ ትኩረቷን ያደረገች ሲሆን ሙሉ ለሙሉ ከዛፍ ምርት ነጻ የሆነ እና በተጨማሪም ለአነስተኛ ገበሬዎች ተጨማሪ የገቢ ምንጭ ሊሆን የሚችል ምርት ለማቅረብ ዝግጅቷን ጨርሳለች፡፡

XS
SM
MD
LG