በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለድሬደዋ ተማሪዎች አራት አማራጮች ቀረቡ


ለድሬደዋ ተማሪዎች አራት አማራጮች ቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:52 0:00

ድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በአስተዳደሩ ትምህርት ለማስጀመር አራት ዓይነት አማራጮችን ሊጠቀም ማሰቡን አስታወቀ። የአስተዳደሩ ትምሕርት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሙሉካ መሐመድ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የህጻናትን ደህንነት ባስጠበቀ መልኩ ትምህርት እናስጀምራለን ብለዋል። መግለጫውን የተከታተለው አዲስ ቸኮል ዝርዝር ዘገባ አለው።

XS
SM
MD
LG