በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቤኒሻንጉል ጉምዝና በጋምቤላ ክልሎች ኮቪድ-19 እየበዛ መምጣቱን የጤና ቢሮዎቹ አስታውቀዋል


በቤኒሻንጉል ጉምዝና በጋምቤላ ክልሎች ኮቪድ-19 እየበዛ መምጣቱን የጤና ቢሮዎቹ አስታውቀዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:58 0:00

ቤኒሻንጉል ጉምዝ ውስጥ 378 ሰዎች፤ ጋምቤላ ውስጥ ደግሞ 645 ሰዎች በኮቪድ 19 መያዛቸውን የክልሎቹ የጤና ቢሮዎች ኃላፊዎች ገልፀዋል።ጋምቤላ ውስጥ ሰባት ሰዎች በኮቪድ 19 ምክንያት መሞታቸው ተነግሯል።

XS
SM
MD
LG