በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እስራኤል እና የተባበሩት የአረብ ኤሚሬቶች ግንኙነታ ለመቀጠል መስማማታቸውን ፕሬዚዳንት አሳሰቡ


እስራኤል እና የተባበሩት የአረብ ኤሚሬቶች ግንኙነታ ለመቀጠል መስማማታቸውን ፕሬዚዳንት አሳሰቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:38 0:00

እስራኤል እና የተባበሩት የአረብ ኤሚሬቶች ግንኙነታ ለመቀጠል መስማማታቸውን የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ ትናንት አስታወቁ።ይህ ስምምነት የአብራሃም ውል የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል እስራኤል እ ኤ አ በ 1948 ነጻ ሃገር ሆና ከተመሰረተችበት ጊዜ አንስቶ ከዚህኛው በፊት ከአረቦች ጋር የሰላም ስምምነት ያደረገችው ሁለት ጊዜ ብቻ ነው።

XS
SM
MD
LG