በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጭቆናን የሸሹ የቻይና ሙስሊሞች በኒውዮርክ ጥገኝነት እየጠየቁ ነው


ጭቆናን የሸሹ የቻይና ሙስሊሞች በኒውዮርክ ጥገኝነት እየጠየቁ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:56 0:00

የየናይትድ ስቴትስ የድንበር ጠባቂዎች ባለፈው የጎሮጎርሳዊያኑ 2023 ዓመት 24 ሺህ የሚሆኑ ቻይናውያን ስደተኞች ድንበር አቋርተው ሊገቡ ሲሉ መያዛቸውን አስታውቀዋል። ክስተቱ ከቀደመው ዓመት አንጻር በ12 እጥፍ የላቀ ሆኖ ተገኝቷል። አብዛኞቹ ስደተኞች የፖለቲካ ጥገኝነት ጠያቂዎች ሲሆኑ ከእነዚህ ውስጥ በቻይና አነስተኛ ቁጥር ያላቸው የዌይህ ሙስሊም ብሄሮች ለየት ብለው የታዩት ናቸው። ኤረን ራነን ከኒውዮርክ ያደረሰንን ዘገባ ኤደን ገረመው ታቀርበዋለች።

የየናይትድ ስቴትስ የድንበር ጠባቂዎች ባለፈው የጎሮጎርሳዊያኑ 2023 ዓመት 24 ሺህ የሚሆኑ ቻይናውያን ስደተኞች ድንበር አቋርተው ሊገቡ ሲሉ መያዛቸውን አስታውቀዋል። ክስተቱ ከቀደመው ዓመት አንጻር በ12 እጥፍ የላቀ ሆኖ ተገኝቷል። አብዛኞቹ ስደተኞች የፖለቲካ ጥገኝነት ጠያቂዎች ሲሆኑ ከእነዚህ ውስጥ በቻይና አነስተኛ ቁጥር ያላቸው የዌይህ ሙስሊም ብሄሮች ለየት ብለው የታዩት ናቸው። ኤረን ራነን ከኒውዮርክ ያደረሰንን ዘገባ ኤደን ገረመው እንደሚከተለው አሰናድታዋለች።

XS
SM
MD
LG