ለወጣቶች የሚሰጥ የመብት ተሟጋችነት ሥልጠናዎች በሩዋንዳ
ሂውማን ራይትስ ዋች፣ በጎርጎሮሳውያኑ 1994 በሩዋንዳ የቱትሲ የዘር ማጽዳት ጭፍጨፋ ወቅት የነበሩ የቅድመ ማስጠንቀቂያ ምልክቶች የሚጠቁሙ ቁልፍ ማኅደሮችን በቅርቡ ለቋል።እነዚህ በመብት ተሟጋቾች የተሰጡ ማስጠንቀቂያዎች፣ ማኅበረሰቡን ለመጠበቅ መሠረታዊ ሚና ሊጫወቱ ይችሉ ነበር። የማኅበረሰብ ቡድኑ፣ ከ30 ዓመታት በኋላ በሩዋንዳ፣ የወጣት የመብት ታጋዮችንና ተሟጋቾችን ለመፍጠር የሥልጠና ጥረቶችን በማድረግ ላይ ይገኛል። የሴናኑ ቶርድን ዘገባ ኤደን ገረመው ታቀርበዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 17, 2024
በጋዛ ትምህርትንና ሕክምናን የማዳረስ ጥረት
-
ሜይ 17, 2024
መንግሥት እና የሚመለከታቸው ሁሉ ለሰላም ልዩ ትኩረት እንዲሰጡ ወጣቶች ጠየቁ
-
ሜይ 17, 2024
ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን ክስ ተመሠረተባቸው
-
ሜይ 17, 2024
ሕገ መንግሥቱ ለሀገራዊ ምክክር እንዲቀርብ ተጠየቀ
-
ሜይ 17, 2024
አለም አቀፍ የደም እጥረት እና ልገሳ
-
ሜይ 16, 2024
በአፍሪካ የቤተሰብ ሕግ የጾታ መድልኦ እንደሚያሳይ አዲስ ጥናት አመለከተ