በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በመንጋ በተፈጸመባት አሰቃቂ ተገድዶ የመደፈር ጥቃት ለሞት የተዳረገችው ወጣት ጉዳይ


በቅርቡ በወጣት ሃና ላላንጎ ላይ የተፈጠረዉ አሰቃቂ በቡድን የመድፈር ወንጀል ኢትዮጵያውያንን በእጅጉ ያሳዘነና ከፍተኛ ድንጋጤ መፍጠሩ፤ የሴቶችና የህጻናት ደህንነትንም የበረታ ስጋት ማሳደሩ ተገለጸ።

በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ለመከላከል የሚሠራ ልዩ ግብረ ሃይል በጠቅላይ ሚንስትሩ ጽህፈት ቤት ስር እንዲደራጅ መጠየቁ ተዘግቧል።

የዘገባውን ዝርዝር ከዚህ ያድምጡ፤

በመንጋ በተፈጸመባት አሰቃቂ ተገድዶ የመደፈር ጥቃት፥ ለሞት የተዳረገችው ወጣት ጉዳይ፤
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:36 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG