በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የታሰሩ ተቃዋሚዎች ዘመዶቻቸውንም ሆነ ጠበቆቻቸውን ሊያዩ እንዳልቻሉ ተገለጸ


ሰማያዊ ፓርቲ፥ በፀጥታ ኃይሎች የተያዙ አባሎቹና የፓርቲው ልሣን ዋና አዘጋጅ ከታሠሩበት ቀን ጀምሮ ዘመዶቻቸውም ሆኑ ጠበቆቻቸው ሊያዪዋቸው እንዳልቻሉ ገለጹ።

የፓርቲው ሊቀ መንበር፥ የታሣሪዎቹ ጤንነት ጉዳይ እንደሚያሳስባቸው ተናገሩ።

መለሳቸው አምሃ ተከታዩን ዘገባ ልኳል። የድምጽ ፋይሉን በመጫን ያዳምጡ።

የታሰሩ ተቃዋሚዎች ዘመዶቻቸውንም ሆነ ጠበቆቻቸውን ሊያዪ እንዳልቻሉ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:19 0:00

XS
SM
MD
LG