በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሜሮን ውድነህ የሚስ አፍሪካ ዩኤስ ውድድር አሸናፊ ሆናለች


ሜሮን ውድነህ
ሜሮን ውድነህ

ሜሮን ውድነህ
ሜሮን ውድነህ

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:02 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኢትዮጵያ ተወልዳ በሦስት ዓመት ዕድሜዋ ከቤተሰቧ ጋር ወደ አሜሪካ የተጓዘችው ሜሮን በጤናና በሕብረተሰብ ሣይንስ የመጀመሪያ ዲግሪዋን አግኝታለች፡፡

ሜሪላንድ ግዛት ሞንትጎመሪ አውራጃ ውስጥ በተካሄደው ሥነ-ሥርዓት ሜሮን የተቀዳጀችው ሁለት ሽልማት ነው፡፡ አንደኛው ሚስ አፍሪካ-ዩኤስኤ እና በሕዝብ ድምፅ ብልጫም አሸናፊነት ነው፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG