በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእናቶች ጤናና የሕፃናት ሞት እና የልማት ግቦቹ


እናትና ልጅ - ኢትዮጵያ
እናትና ልጅ - ኢትዮጵያ
እናትና ልጅ
እናትና ልጅ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:18 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


ኢትዮጵያ ከአምስት ዓመት ዕድሜ በታች ያሉ ህፃናትን ሞት ቁጥር በሁለት ሦስተኛ መቀነስ ብትችልም በሚሌኒየሙ የልማት ግቦች የሠፈረው ግብ ላይ እንዳልደረሰች ተገለፀ።

የእናቶችን ሞት ለመቀነስ አሁንም ብዙ እንደሚቀር ተገልጧል።
የአውሮፓ ኅብረት እነዚህን ግቦች ለመምታት ያግዝ ዘንድ አርባ ሚሊዮን ዶላር ለግሷል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካችው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ ልኮልናል።

የሚሌኒየሙ የልማት ግቦች
የሚሌኒየሙ የልማት ግቦች

(2007-2008 ዓ.ም)
የሚሌኒየሙ የልማት ግቦች
  1. ሥር የሰደደ ድኅነትና ረሃብን ማጥፋት፤
  2. የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርትን ለሁሉም ማዳረስ፤
  3. የፆታዎች እኩል መሆንን ማስተማር እና የሴቶችን ውሣኔ ሰጭነት ማስፋት፤
  4. የሕፃናት ሞትን መቀነስ፤
  5. የእናቶች ጤናን ማሻሻል፤
  6. ኤችአይቪ/ኤድስን፣ ወባንና ሌሎችም በሽታዎችን መዋጋት፤
  7. የተፈጥሮ አካባቢን ዘላቂ ደኅንነት ማረጋገጥ፤
  8. ዓለምአቀፍ የልማት አጋርነትን ማጠናከር፤
XS
SM
MD
LG