በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአቶ ሃብታሙ አያሌውና የአቶ አብርሃም ሰሎሞን መለቀቅ ታገደ


የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት

የአቶ ሃብታሙ የአቶ አብርሃም ሰሎሞን መለቀቅ ታገደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:45 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የቀድሞ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የአመራር አባል የነበሩት አቶ ሃብታሙ አያሌውና ሰባተኛ ተከሣሽ አቶ አብርሃም ሰሎሞን እንዲፈቱ የበታች ፍርድ ቤት የሰጠውን ትዕዛዝ አግዷል፡፡

ፍርድ ቤቱ ውሣኔውን የሰጠው የአቃቤ ሕግን አቤቱታ ተቀብሎ ነው፡፡

ጉዳዩ ያስቀርብ ወይም አያስቀርብ እንደሆነ ለማየትም ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቱ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

በተያያዘ ዜና ቀድሞ የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ ማሙሸት አማረን የፌደራሉ አንደኛ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት በነፃ አሰናብቷቸዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG