በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምእራብ አርሲ ሁከት የውጭ እጅ አለበት አሉ አቶ ጌታቸው ረዳ


የኢትዮጵያ መንግሥት የኮሚኒኬሽንስ ጉዳይዮች ጽ/ቤት ሚንስትr አቶ ጌታቸው ረዳ፣ በኦሮሚያ ክልል ጉዳይ ላይ ለጋዜጠኞች መግለጫ አዲስ አበባ ውስጥ ሰጡ።

በቅርቡ በምእራብ አርሲ ተፈጥሮ ነበር ያሉት ሁከት ምንጭ አስመራ ተጨባጭ ማስረጃ እንዳላቸው የኢትዮጵያ መንግሥት የኮሚኒኬሽንስ ጉዳይዮች ጽ/ቤት ሚንስትሩ አቶ ጌታቸው ረዳ አስታውቀዋል።

ሚኒስትሩ ማምሻውን ለውጭ ጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ አድንዳድ ተቃወሚ ፓርቲዎች በአሸባሪነት ከተፈረጁ ድርጅቶች ጋር ሲሠሩ የነበሩ ሰዎች ሰርገው ገብተውባቸውል።


መለስካቸው አመሃ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ተገኝቶ ያጠናቀረውን ዘገባ ያድምጡ።

በምእራብ አርሲ ሁከት የውጭ እጅ አለበት አሉ አቶ ጌታቸው ረዳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:02 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG