በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ መያዝ፥ የአገሮች አሳልፎ የመስጠት ውሳኔና የዓለም አቀፍ ሕጎች አንድምታ


please wait

No media source currently available

0:00 0:27:33 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የመን ውስጥ ተይዘው ለኢትዮጵያ መንግስት የተሰጡትን የግንቦት ሰባት የፍትህ ነጻነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ዋና ጸሐፊ የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ዓለም አቀፋዊና ሕጋዊ መብት መነሻ ያደረገ ዝግጅት ነው።

የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ፤ “የትጥቅ ትግል ያወጀ ነው፤” ሲል ድርጅታቸውን ግንቦት ሰባትንና አቶ አንዳርጋቸውን በአሸባነት ይወነጅላል።

“ለጥያቄዎ መልስ” በሳምንታዊ ቅንብሩ፥ ተንታኝ ባለ ሞያው መልስ የሚሰጡባቸውን የበርካታ አድማጮችን ጥያቄዎች አስተናግዷል።

ለመሆኑ ጉዳዩ በዓለም አቀፍ ሕግ የሁለቱን ጉዳይና የየመንን አሳልፎ መስጠት እንዴት ይመለከቱታል? ዝርዝሩን ከዝግጅቱ ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG