በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ለእርዳታ ፖሊሲዎቿን እንደማትቀይር ኃይለማርያም አስታወቁ


የኢትዮጵያ ፓርላማ
የኢትዮጵያ ፓርላማ

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:43 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

መንግሥታቸው ካደጉ ሃገሮች ለሚገኝ እርዳታ ሲል የፖሊሲ ለውጥ አድርጎ እንደማያውቅ የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ወደፊትም በዚህ መንገድ የሚመጣ ለውጥ እንደማይኖር ገልፀዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የገለፁት ባወጣችው የተመሣሣይ ፆታ ግንኙነት ሕግ ምክንያት በዩጋንዳ ላይ እየተደረገ ያለውን ጫና በማስመልከት ለተነሣ ጥያቄ መልስ ሲሰጡ ነው፡፡

ለዘርዝሩ የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ከአዲስ አበባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG