በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዋሽ መጥለቅለቅ ሰላሣ ሺህ አፈናቀለ


የአዋሽ ሙላት
የአዋሽ ሙላት

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:09 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አዋሽ ሞልቶ ባስከተለው መጥለቅለቅ ሳቢያ ከሰላሣ ሺህ በላይ ሰው ተፈናቅሏል፡፡

በሕይወት ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ፤ ለጊዜው መጠኑ ባልታወቀ ንብረት ላይ ግን ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡

ለውኃ ሙላቱ ምክንያት የሆነው በአካባቢው ደጋማ ሥፍራዎች የጣለውን ከባድ ዝናም ያስከተለው ጎፍርፍ መሆኑ ታውቋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG