በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያና የሱዳን የጦር ስምምነት


የኢትዮጵያና የሱዳን ወሰን
የኢትዮጵያና የሱዳን ወሰን

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:01 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኢትዮጵያና ሱዳን የጋራ የመከላከያ ኃይል ለመፍጠር ስምምነት ላይ መድረሳቸውን የሁለቱም ሃገሮች የመከላከያ ሚኒስትሮች አስታውቀዋል፡፡

ኃይሉ ሥራ የሚጀምረው የፊታችን መስከረም ላይ እንደሚሆን የኢትዮጵያው የመከላከያ ሚኒስትር ሲራጅ ፈጌሣ ተናግረዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG