በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ምክትላቸው የነበሩት አቶ ሞላ አስገዶም ወደ ኢትዮጵያ የመግባታቸው ጉዳይ


ፋይል ፎቶ - ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ
ፋይል ፎቶ - ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ

ዲሞክራሲ በተግባር ዛሬ ይዞ የቀረበው፥ ባለፈው ሳምንት ከአርበኞች ግንቦት ሰባት ሊቀ መንበር ከዶክተር ብርሃኑ ነጋ ጋር የጀመረውን ውይይት ሁለተኛና የመጨረሻ ክፍል ነው።

ዶክተር ብርሃኑ ነጋ በዛሬው ቆይታቸው፥ ምክትላቸው የነበሩት አቶ ሞላ አስገዶም ከድተው ወደ ኢትትዮጵያ በመግባታቸው በእንቅስቃሴው ላይ ያደረሰው ጉዳት እንደሌለ ይናገራሉ።
ድርጅታቸው ከኤርትራ መንግሥት ተጠግቷል በሚል ከኢትዮጵያ ሕዝብ የሚያስፈልገውን ድጋፍ ተነፍጓል ለሚሉ ወገኖችም መልስ አላቸው።
ዶክተር ብርሃኑ ነጋን ያወያያቸው የፕሮግራሙ አዘጋጅና አቅራቢ ሰሎሞን ክፍሌ ነው። ከድምጽ ፋይሉ ያዳምጡ።
ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ምክትላቸው የነበሩት አቶ ሞላ አስገዶም ወደ ኢትዮጵያ የመግባታቸው ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:21 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG